የኢህአዴግ ዓመታዊ ግምገማ
ማክሰኞ፣ ነሐሴ 17 2008ማስታወቂያ
በዚሁ ግምገማ የመንግስት ተልዕኮ «ህዝብን ማገልገልና በዚህ ቅኝት መንቀሳቀስ እንጂ የግል መጠቀሚያ» እንዳልሆነ ጠቅሶ «ልማታዊና ዴሞክራሲያዊ ስርዓቱን» ይፈታተናሉ ያላቸዉን «የውጭም ሆነ የውስጥ ፅንፈኛ ፀረ ሰላምና ፀረ ልማት ኃይሎች---ሁከትና ትርምስን ለማስፋፋት የሚያደርጉትን ጥረት በፅናት» ይመክታል ይላል። ቀጥሎም በአገሪቱ ብሄር ብሄረሰብ መካከል ያለዉን ግኑኝነት ለማሻከር «አስነዋሪ የዘረኝነት ፕሮፓጋንዳ» የሚያራምዱትን እንደምታገል ይጠቅሳል።
በዝህም ግምገማ ኢህአዴግ የስረዓቱ አደጋ ናቸዉ ላላቸዉን እና የህዝብቡ ጥያቄ አሌበት ያለዉን «የክራይ ሰብሳብነት አመለካከት፣ ድሞክራስና ሰባዊ መብት አያያዝ እንድሁም የጠባብነትና የትምክተኝነት አመለካከት» መፍቴ መስጠት መፈለጉን ጋዝጤኛና የየህግ ባለሙያ የሆኑት አቶ ሶሎሞን ጎሹ ለዶቼ ቬሌ ተናግረዋል።
ኢህአዴግ የ15 ዓመት ጉዞዉን መለስ ብሎn ተመልክቶዋል ያለበትን ግምገማ የሰማያዊ ፓርት የህግ ጉዳይ አላፍ የሆኑት አቶ አድሱ ግታኔ ከበፍቱ የተለየ ሆኖ እንዳላገኙት ለዶቼ ቬሌ ገልጸዋል።
በፌስቡክ ደህረ ገፃችን ላይም አስተያየት ከሰጡን ዉስጥ hንግስት በፖሊስ ደረጃ እየሰራዉ ነዉ ያሉትን ስህተት ማራም አለበት ብለዋል።
መርጋ ዮናስ
አሪያም ተክሌ