የአፍሪቃ የመሬት ቅርምትና ችግሩ
ረቡዕ፣ ሰኔ 8 2003ማስታወቂያ
ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኘው ኦክላንድ ኢንስቲትዩት የተባለው ተቋም በቅርቡ ያወጣው ጥናታዊ ዘገባ መሬት ለውጭ ባለሀብቶች መሰጠቱ ገበሬዎችን እንደሚያፈናቅል እና የምግብ ዋስትናን እንደሚያሳጣም አስታውቋል ። በዘገባው በሃገራቱ የመሬት አሰጣጡም ለሙስና የተጋለጠ መሆኑ ተጠቁሟል ። በአሜሪካን የኢትዮጵያ ኤምባሲ ስለ ዘገባው ለዶቼቬለ በሰጠው መለስ ዘጋባው ውስጥ የተካተቱት ድምዳሜዎች ኢትዮጵያን አይመለከቱም ብሏል ።
አበበ ፈለቀ
ሂሩት መለሰ
አርያም ተክሌ