የአፍሪቃ ቀንድ ፈላስያን ተመልካች ጉባዔ በሮም
ሰኞ፣ ኅዳር 22 2007ማስታወቂያ
ስብሰባው የአውሮፓ ህብረት አባል ሀገራት ተወካዮች እና 28 የአፍሪቃ ሀገራት ሚኒስትሮች እና ልዑካንን ያሳተፈ ነበር። ጉዳዩ የአፍሪቃ ቀንድ ሀገራትን እንደመመልከቱም፤ የኢትዮጵያ ፣ የኤርትራ፣ የጅቡቲ እና የሶማልያ ሀገራት ተወካዮች በስብሰባው ተገኝተዋል። የጀርመኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፍራንክ ቫልተር ሽታየንማየር « የስደተኞቹን ችግር በጥቂት ሳምንታት ብሎም ወራት ባንዴ የምንፈታው አይደለም ነው ያሉት» የስብሰባውን ይዘት ሮም የሚገኘው ዘጋቢያችን ተክለ እዝጊ ገብረየሱስ ተከታትሎ ቀጣዩን ዘገባ ልኮልናል።
ተክለ እዝጊ ገብረየሱስ
ልደት አበበ