የአፍሪቃ ሳምንት በፓሪስ
ሐሙስ፣ ግንቦት 18 2008ማስታወቂያ
ይህን አስመልክቶ በያዝነዉ ሳምንት ፓሪስ ፈረንሳይ ላይ በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት የሳይንስና የባህል ድርጅት «UNECO» ጽ/ቤት እየተከበረ በሚገኘዉ የአፍሪቃ ሳምንት የአፍሪቃ ሴቶች በአየር ንብረት ለዉጥ የተጋረጠባቸዉ ፈተናዎች በሚል መሪ ቃል የተለያዩ የአፍሪቃ ሃገራት የተሳተፉበት አዉደ ርዕይ እና ባዛርን ጨምሮ የተለያዩ ዝግጅቶች እየተካሄዱ ሲሆን በዚሁ ርዕስ ዙርያም በተካሄደዉ ጉባኤ የተለያዩ ጥናታዊ ጽሑፎችም ቀርበዋል። በአየር ንብረት ሳብያ ሴቶችና ልጃገረዶች የችግሩ ዋና ተጋላጮች የመሆናቸዉም ያህል ለአካባቢ ጥበቃም ሴቶች የጎላ ሚናም እንዳላቸዉ በዚሁ ጉባኤላይም ተወስቶአል።
ኃይማኖት ጥሩነህ
አዜብ ታደሰ
ነጋሽ መሐመድ