የአፍሪቃ ሕብረትና ኢቦላ
ሐሙስ፣ ነሐሴ 8 2006ማስታወቂያ
አስታውቃለች ። በምዕራብ አፍሪቃ እየተሠራጨ ስላለው የኤቦላ ቫይረስ የአፍሪቃ ሕብረት መግለጫ ሰጥቷል። የሕብረቱ ማሕበራዊ ጉዳይ ኮሚሽነር ዶ/ር ሙስጦፋ ካሉሉና የተባበሩት መንግሥታት የጤና ጥበቃ ድርጅት ዳብል ዩ ኤች ኦ » ተጠሪ ዶ/ር ፒዬር ፒሌቡ ሁለቱማ በጋራ ማብራሪያ ያቀረቡ ሲሆን በሥፍራው የተገኘው የአዲስ አበባው ዘጋቢአችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ሂሩት መለሰ
ተክሌ የኋላ