የአፍሪቃ ልማት ጉባዔ በጃፓን
ረቡዕ፣ ግንቦት 28 2005ማስታወቂያ
አገሪቱ ከአፍሪቃ ጋር ያላት ግንኙነት ምንም እንኳ ቆየት ያለ ቢሆንም ዛሬ በክፍለ-ዓለሚቱ ላይ በተያዘው ርብርብ ከአዲስ መጤዎቹ ከቻይናና ከሕንድ ጥላ ስር ሆና ነው የምትገኘው። ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንሶ አቤ እንደገለጹት ግን አሁን ጃፓን ታሪካዊ ዕርምጃ ለማድረግ ሳትነሣ አልቀረችም። በጉዳዩ በስኮትላንዱ የዳንዲ ዩኒቨርሲቲ የዓለም ንግድ ጉዳይ ባለሙያ የሆኑትን ዶር/መላኩ ደስታን አነጋግረናል።
መሥፍን መኮንን
ተክሌ የኋላ