የአፍሪቃውያን ስደተኞች የተቃውሞ ሰልፍ በእሥራኤል
ሰኞ፣ ታኅሣሥ 28 2006ማስታወቂያ
ከምዕራባውያን ኤምባሲዎች ፊት ለፊት በመሰለፍ ፣ እሥራኤል ፤ ባወጣቸው አዲስ ህግ በረሃ ውስጥ ይዛ ያሠረቻቸው ባልደረቦቻቸው እንዲፈቱላቸው ያደርጉ ዘንድ መጠየቃቸው ተመልክቷል ። በአሥራኤል ባጠቃላይ ፤ 60 ሺ ያህል አፍሪቃውያን ስደተኞች እንደሚገኙ ይነገራል። እሥራኤል እነዚህን ሰዎች ህገ ወጥ ሥራ ፈላጊዎች ናቸው ትላለች፤ የሰብአዊ መብት ድርጅቶች ደግሞ ስደተኞች መሆናቸውን ነው የሚገልጹት። ስደተኞቹ ትናንት ስላካሄዱት ሰልፍ ዓለማ ፤ ከሃይፋ ፣ እሥራኤል፣ የዶቸ ቨለ ዘጋቢ ግርማው አሻግሬ የሚከተለውን ልኮልናል።
ግርማው አሻግሬ
ተክሌ የኋላ
አርያም ተክሌ