የአፋጻጸም ችግርና የገንዘብ ብክነት በኢትዮጵያ
ሐሙስ፣ ሰኔ 2 2003ማስታወቂያ
በተጨማሪም ከደንብና መመሪያ ዉጭ በመስራት የአገር ሃብት ያለአግባብ እየባከ እንደሆነ ማስታወቁን ወኪላችን ታደሰ እንግዳዉ የላከልን ዘገባ ያመለክታል። ዘገባዉ ጨምሮም በተካሄደዉ ምርመራ 887,49 ሚሊዮን ዉዝፍ ያልተወራረደ ሰነድ መገኘቱን ሲያመለክት፤ ከዚህ ዉስጥ 340,9 ሚሊዮን በትምህርት ሚኒስቴር መገኘቱ ተገልጿል። የታደሰ ዘገባ ሌሎቹን ይተነትናል፤
ታደሰ እንግዳዉ
ሸዋዬ ለገሠ
ነጋሽ መሐመድ