የአድማዎች መደጋገም እና ተፅዕኖዎች
እሑድ፣ መጋቢት 9 2010ማስታወቂያ
በሌላ ወገን ደግሞ የአድማ እንቅስቃሴዉ መንስኤ ግልፅ አይደለም፤ እንዲሁም የሀገሪቱ ጠላቶች ያቀነባበሩት ነዉ በሚልም የሚተቹ ወገኖች አሉ። ያም ሆነ ይህ ከዋና ከተማዋ ውጪ በቅርብ ርቀት ሳይቀር የተስተዋሉት እነዚህ አድማዎች በሀገሪቱ ኤኮኖሚ እና ፖለቲካ ላይ ጫና ከማስከተላቸዉ በተጨማሪ የኅብረተሰቡ የዕለት ተዕለት ኑሮ ላይም ተፅዕኖዎችን ማምጣታቸዉ ይነገራል። ዶቼ ቬለ ለዚህ ሳምንት የአድማ ጥሪዎች መደጋገም እና ያስከተሉትን ተፅዕኖዎች አስመልክቶ ዉይይት አካሂዷል። ሙሉ ዉይይቱን ከድምፅ ዘገው ያድምጡ።
ሸዋዬ ለገሠ
ልደት አበበ