1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአድማዎች መደጋገም እና ተፅዕኖዎች

እሑድ፣ መጋቢት 9 2010

ኢትዮጵያ ዉስጥ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ የሕዝብ የአድማ እንቅስቃሴዎች ተደጋግመዋል። ከቤት ያለ መውጣት፣ የንግድ ቤቶችን ያለመክፈትና መሰል እንቅስቃሴዎች ሕዝቡ ቅሬታዉን ለመንግሥት የሚያደርስበት ስልት ነው የሚሉ አሉ።

https://p.dw.com/p/2uU7Z
Äthiopien Irreecha Feierlichkeiten
ምስል DW/Y. Gebregzihabher

ውይይት፦ የአድማዎች ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊ እና ማኅበራዊ ተፅዕኖዎች

በሌላ ወገን ደግሞ የአድማ እንቅስቃሴዉ መንስኤ ግልፅ አይደለም፤ እንዲሁም የሀገሪቱ ጠላቶች ያቀነባበሩት ነዉ በሚልም የሚተቹ ወገኖች አሉ። ያም ሆነ ይህ ከዋና ከተማዋ ውጪ በቅርብ ርቀት ሳይቀር የተስተዋሉት እነዚህ አድማዎች በሀገሪቱ ኤኮኖሚ እና ፖለቲካ ላይ ጫና ከማስከተላቸዉ በተጨማሪ የኅብረተሰቡ የዕለት ተዕለት ኑሮ ላይም ተፅዕኖዎችን ማምጣታቸዉ ይነገራል። ዶቼ ቬለ ለዚህ ሳምንት የአድማ ጥሪዎች መደጋገም እና ያስከተሉትን ተፅዕኖዎች አስመልክቶ ዉይይት አካሂዷል። ሙሉ ዉይይቱን ከድምፅ ዘገው ያድምጡ።

ሸዋዬ ለገሠ

ልደት አበበ