የአዲሱ የኔቶ ዋና ጸሐፊ ኃላፊነቶችና ተግዳሮቶች
ሰኞ፣ መስከረም 26 2007ማስታወቂያ
አዲሱ የኔቶ መሪ ገና በለጋ እድሜያቸዉ የቬትናትም ጦርነትና አሜሪካንን በመቃወም ወደፖለቲካዉ ዓለም መግባታቸዉ ይነገራል። የኖርዌይ ዜጋ የሆኑት ስቶልቴንበርግ በተለያዩ የስልጣን ርከኖች ላይ በመሆን ሀገራቸዉ ያገለገሉ ሲሆን በተመድ ዉስጥ በተለያዩ የኃላፊነት ደረጃዎች ላይ ሠርተዋል። ፖለቲከኛዉ ከሩሲያዉ መሪ ፕሬዝደንት ቪላድሚር ፑቲን ጋ መልካም ግንኙነት ካላቸዉ ጥቂት የኔቶ አባል ሃገራት መሪዎች አንዱ መሆናቸዉ ይነገራል። በድርጅቱና ሩሲያ ግንኙነት ላይ ለዉጥ ያመጡ ይሆን?
ገበያዉ ንጉሤ
ሸዋዬ ለገሠ