የአየር ጠባይ ፍትህ አሁኑኑ!
ማክሰኞ፣ ጥቅምት 10 2002ማስታወቂያ
የፊርማዉ ዋና ዓላማ በኮፐንሃገን ዴንማርክ የፊታችን ህዳር ወር ማለቂያ የሚጀመረዉ ዓለም ዓቀፍ የአየር ጠባይ ለዉጥ ጉባኤ ለአዳጊ አገራት ብሎም ለሁሉም የሚበጅ ስምምነት ላይ እንዲደርስ ግፊት ማድረግ ነዉ። በዚህ ጉባኤ ከሚሳተፉ አገራት መካከል ኢትዮጵያ አፍሪቃን የመወከል ድርሻም ይዛለች። ወደዚያ የሚያቀናዉ የልዑካን ቡድን ደግሞ በአየር ጠባይ ለዉጥ መዘዝ የተጎዱ ወገኖቻችን የገጠማቸዉን ችግር በተጨባጭ ተረድቶ በጉባኤ እንዲያቀርብ ይጠበቃል። ዝርዝሩን ከሙሉ ጥንቅሩ ይከታተሉ።
ሸዋዬ ለገሠ/አርያም ተክሌ