የአውሮጳ ሀገራት እና ስደተኞችን የማከፋፈሉ ጉዳይ
ማክሰኞ፣ ሐምሌ 14 2007ማስታወቂያ
የተቀሩትን 8,000 ደግሞ የፊታችን ታህሳስ እንደሚያሰፍሩ ሚንስትሮቹ አስታውቀዋል። ስደተኞቹን በአባል ሀገራቱ መካከል በኮታ ለማከፋፈል በተደረገው ጥረት ላይ በአባል ሀገራት መካከል ልዩነት ከተፈጠረ በኋላ፣ የአውሮጳ ህብረት አባል ሀገራት መሪዎች ሀገራት በፍላጎት የሚችሉትን ያህል እንዲቀበሉ ባለፈው ሰኔ ወር ቢስማሙም፣ ምን ያህሉን በሚለው ቁጥር ላይ ስምምነት የደረሱት ግን ገና በትናንቱ ስብሰባቸው ላይ ነበር።
ገበያው ንጉሤ
አርያም ተክሌ
ሂሩት መለሰ