የአዉሮጳ ኅብረት ጉባኤ ተጠናቀቀ
ዓርብ፣ ጥቅምት 11 2009ማስታወቂያ
ወደ አዉሮጳ የሚገቡ ስደተኞችን ቁጥር መቀነስ ላይ ባለመዉ ዉይይቱም በተለይ ከአፍሪቃ የሚፈልሱትን ለማገድ የጀመረዉን ጥረት ለማጠናከር ተስማምቷል። ከዚህም ሌላ ኅብረቱ የሩሲያ እና የአዉሮጳን ግንኙነትን በተመለከተ ሊያካሂድ ያለመዉ ዉይይት፤ ሞስኮ በሶርያ ጦርነት ዉስጥ ባላት ሚና ላይ ማተኮሩ ተነግሯል። ጉባኤዉ ሲጠናቀቅ የተካሄደዉን ጋዜጣዊ መግለጫ የተከታተለዉ የብራስልስ ዘጋቢያችን ገበያዉ ንጉሤን በስልክ አነጋግሬዋለሁ።
ገበያዉ ንጉሤ
ሸዋዬ ለገሠ
ኂሩት መለሰ