የአዉሮጳና የጀርመን መንግሥት ርዳታ ለኢትዮጵያ
ማክሰኞ፣ ሐምሌ 19 2008ማስታወቂያ
ርዳታዉ በተለይ ማኅበራዊና አካባቢያዊ ተኮር ለሆነ የግብርና ልማት ማስፋፍያ ፕሮጀክት እንደሚዉል ተገልጾአል። የኢትዮጵያ የግብርና ልማት የመሬት አስተዳደር ኤጀንሲና በግብርና ሚኒስቴር ተፈጥሮ ኃብት ጥበቃ መምሪያ ለፕሮጀክቶቹ ተግባራዊነት ኃላፊዎች ናቸዉ ተብሎአልም። ፕሮጀክቶቹ ማኅበራዊ ጠቀሜታ ያላቸዉና ለአካባቢያዊ ጥበቃ ትኩረት የሚሰጡ ተጠያቂነትና ግልፅነት ያላቸዉ እንዲሁም የአካባቢዉን ህዝብ ተጠቃሚ የሚያደርጉ የግብርና ልማቶችን የሚያግዙ እንደሆኑም ተነግሮአል።
ገበያዉ ንጉሴ
አዜብ ታደሰ
አርያም ተክሌ