የአዉሮጳ ሚኒስትሮች ጉባኤ
ማክሰኞ፣ ግንቦት 16 2008ማስታወቂያ
ሚኒስትሮቹ በዚህ ጉባኤያቸዉ በአካባቢዉ ራሱን የሶርያ እና ኢራቅ እስላማዊ መንግሥት ብሎ በመሰየም የሚንቀሳቀሰዉን ፅንፈኛ ቡድን ISISን ስጋት ለመቀነስም የሚከተሉትን ስልት አጠናክረዉ እንደሚቀጥሉም ገልጸዋል። ከዚህም ሌላ የአዉሮጳ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጉባኤ በደቡብ ሱዳን እና በዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኮንጎ ጉዳይ ላይም መወያየቱን እና የኅብረቱን አቋም ግልጽ ያደረገ መግለጫም ማዉጣታቸዉን የብራስልሱ ዘጋቢያችን ገበያዉ ንጉሤ የላከልን ዘገባ ያስረዳል።
ገበያዉ ንጉሤ
ሸዋዬ ለገሠ
ነጋሽ መሐመድ