1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአዉሮጳ ሕብረት ዉሳኔ ያፍሪቃ ቀንድና ሶሪያ

ማክሰኞ፣ ኅዳር 5 2004

ሚንስትሮቹ በትናንቱ ስብሰባቸዉ በሶሪያ ላይ ተጨማሪ ማዕቀብ ሲጥሉ፥ ኢራንን አስጠንቀቀዋል

https://p.dw.com/p/RwfN
ካትሪን አሸተንምስል dapd

የአዉሮጳ ሕብረት በጦርነትና በድርቅ የሚታበጠዉን የአፍሪቃ ቀንድ አካባቢን ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚከታተለዉ አስታወቀ።የሕብረቱ የዉጪ ግንኙነት ለአፍሪቃ ቀንድ የነደፈዉን ልዩ መርሐ-ግብር የሕብረቱ አባል ሐገራት የዉጪ ጉዳይ ሚንስትሮች ትናንት አፅድቀዉታል።ሚንስትሮቹ በትናንቱ ስብሰባቸዉ በሶሪያ ላይ ተጨማሪ ማዕቀብ ሲጥሉ፥ ኢራንን አስጠንቀቀዋል።የብራስልሱ ወኪላችን ገበያዉ ንጉሴን በስልክ አነጋግሬዉ ነበር።

ገበያዉ ንጉሴ

ነጋሽ መሀመድ

ሸዋዬ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ