የአዉሮጳ ህብረት የአፍሪቃ ወታደራዊ ስምሪት
ሰኞ፣ ጥር 12 2006ማስታወቂያ
ጀርመን በበኩልዋ በማዕከላዊ አፍሪቃ ሪፐብሊክ ተሰማርተዉ የሚገኙትን የአዉሮጳ ጦር ሃይላትን በአየር መጓጓዣ እና በአየር ላይ አዉሮፕላኖችን ነዳጅ በመሙላት ድጋፍ እንደሚሰጡ በሳምንቱ መጨረሻ የጀርመን ብዙሃን መገናኛዎች ዘግበዋል። 28 የአዉሮጳ ህብረት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ብረስልስ ውስጥ በወታደሮቻቸው ስምሪት ላይ ስለመከሩበት ስብሰባ የብራስልሱ ወኪላችን ገበያዉ ንጉሴ ዘገባ ልኮልናል ።
ገበያዉ ንጉሴ
አዜብ ታደሰ
ኂሩት መለሰ