የአብርሀም ሊንከልን ሁለት መቶኛ የልደት በዓል መታሰቢያ
ሐሙስ፣ የካቲት 5 2001ማስታወቂያ
ዛሬ በመላይቱ ሀገር በደመቀ ስነ ስርዓት በመታሰብ ላይ ይገኛል። አብርሀም ሊንከልን ሀገሪቱን በማዋሀድና የባርያ አሳዳሪ ስርዓትን በማስወገዳቸው ይታወቃሉ። አብርሀም ሊንከልን የሚያደንቁትና የኒሁን ታዋቂ ፕሬዚደንት የአመራር ስልትን እንደቀሰሙ የሚናገሩት አዲሱ የዩኤስ ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ በኢሊኖይ ስፕሪንግፊልድ በተዘጋጀው የሊንከልን መታሰቢያ ራት ግብዣ ላይ ይገኛሉ። የሊንከልንን መታሰቢያ ምክንያት በማድረግ ዛሬ በስማቸው አራት ቴምብሮች እና ፕሬዚደንታዊ ሳንቲሞች ወጥተዋል። አበበ ፈለቀ
AA, SL