የአርበኞች ማኅበር 75ኛ ዓመት ኢዮቤልዩ ዝግጅት26 ታኅሣሥ 2008ማክሰኞ፣ ታኅሣሥ 26 2008የኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር የ75ኛዉን የአልማዝ ኢዮቤልዩ በቅርቡ ያከብራል። ማኅበሩ ዕለቱን በደመቀ ዝግጅት በመጪዉ የካቲት 12 ቀን እንዲሁም የአድዋ ድል መታሰቢያን ደግሞ በሚያዝያ 27 ቀን 2008ዓ.ም. ለማክበር በዝግጅት ላይ መሆኑን ከወዲሁ ገልጿል።https://p.dw.com/p/1HYI4ምስል DW/G. Tedla HGማስታወቂያ[No title]To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 audio ማኅበሩ ከፋሺስት ጣሊያን ጋር የተካሄደዉን ዉጊያ ጨምሮ ያለፉት የትግል ዘመናት ባልተዛባ ሁኔታ እንዲዘከሩና እና የታሪክ ሠሪዎቹም ገድል ሊታወቅ ይገባል በሚል የቴክኒክ አጋር እንዲሆነዉ ከኢትዮጵያ የደራሲያን ማኅበር ጋር በመተባበር መግለጫ ሰጥተዋል። ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ ተከታትሎ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል። ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ ሸዋዬ ለገሠ ነጋሽ መሐመድ