የአረና ትግራይ አቤቱታ1 ሚያዝያ 2006ረቡዕ፣ ሚያዝያ 1 2006'አረና ትግራይ' በትግራይ ክልል ምሥራቃዊ ዞን አፅቢ ወምበርታ ሕዝባዊ ስብሰባ ለማካሄድ በተንቀሳቀሰበት ባለፈዉ ቅዳሜና እሁድ ከፍተኛ የአመራር አባላቱን ጨምሮ አባላቱና ደጋፊዎቹ መታሰራቸዉንና በድንጋይ መደብደባቸውን አመለከተ።https://p.dw.com/p/1BeWiማስታወቂያ ድርጊቱን በመቅረፀ ምስል ቀርጸዉ ለማቆየት ያደረጉት ሙከራም እንዲሰረዝ በመደረጉን የፓርቲዉ ከፍተኛ የአመራር አባላት ለዶቼ ቬለ ገልጸዋል። የወረዳዉ ፍትህና ፀጥታ በበኩሉ የታሠረም ሆነ የተደበደበ የለም የአረና አባል የለም ይላል። ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር ሸዋዬ ለገሠ ሂሩት መለሰ