የአረና ትግራይ ቅሬታ
ሐሙስ፣ ጥቅምት 14 2006ማስታወቂያ
አረና ትግራይ በተለያዩ ዞኖች በአባሎቹ ላይ ድብደባ እና እስራት እየተፈፀመባቸው እንደሆነ ገልጿል። ድርጅቱ በፅሑፍ ባወጣው መግለጫ እና ለዶቸ ቬለ በሰጠው ተጨማሪ ማብራሪያ አረናን ለማዳከምና አሻንጉሊት ፓርቲ እንዲሆን ለማድረግ ጫና እና ወከባው ቀጥሏል ብሏል። የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር በበኩላቸው ወንጀል ፈፅመው ካልሆነ በስተቀር በፖለቲካ ፓርቲ አባልነት የሚታሰር የለም ማለታቸውን የአዲስ አበባ ወኪላችን ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር በጥንቅሩ ጠቅሷል።
ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር
ማንተጋፍቶት ስለሺ
ሂሩት መለሠ