የአረና መድረክ የድርጅት ጉዳይ ኃላፊ መገደል11 ሰኔ 2007ሐሙስ፣ ሰኔ 11 2007የምዕራብ ትግራይ የአረና መድረክ የድርጅት ጉዳይ ኃላፊ የነበሩት አቶ ታደሰ አብረሃ መገደላቸዉ ተሰማ። ግለሰቡ ሕይወታቸዉ ከማለፉ በፊት አከራያቸዉ እንዳነጋገሯቸዉ እና ሶስት ሰዎች አንቀዉ እንደጣሏቸዉ መናገራቸዉ ተገልጿል።https://p.dw.com/p/1FjOIማስታወቂያ ሟች ተደጋጋሚ ዛቻና ማስፈራሪያ ሲደርሳቸዉ እንደነበር አንድ የአረና ፓርቲ አመራር አካል ለዶይቼ ቬለ አስረድተዋል። ዘጋቢያን ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር ዝርዝሩን ልኮልናል ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር ሸዋዬ ለገሠ አርያም ተክሌ