የአሜሪካ ድምፅና የኢትዮጵያ መንግሥት ውዝግብ
ማክሰኞ፣ ሐምሌ 5 2003ማስታወቂያ
ዴቪድ አርኖልድ የዩናይትድ ስቴትስ የማሰራጪያ ጣቢያ የገዢዎች ቦርድ የመልክተኞች ጓድ ከኢትዮጵያ መንግሥት ባለሥልጣን ጋር ባደረገዉ ዉይይት ላይ ተካፍለዉ ነበር። በዉይይቱ የኢትዮጵያ ባለሥልጣናት በአሜሪካ ድምፅ ቃለ መጠይቅ እንዳይደረግላቸዉ ጠይቀዋል ያሏቸዉን ሰዎች ስም ዝርዝር አርኖልድ በአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ የአማርኛዉ አገልግሎት አሰራጭተዉ ነበር። ነጋሽ መሐመድ ሥለ ጉዳዩ የዋሽንግተኑን ወኪላችንን አበበ ፈለቀን አጋግሮታል።
አበበ ፈለቀ
ነጋሽ መሐመድ