የአሜሪካ ኤምባሲ መግለጫና ማስተባበያዉ
ዓርብ፣ ነሐሴ 5 2009ማስታወቂያ
የአሜሪካ ዜጎች ወደ አካባቢዉ እንዳይጓዙ ኤምባሲዉ መክሯል። የኢትዮጵያ መንግሥት ባለሥልጣናት እንደሚሉት ግን በአካባቢዉ የሶማሌንና የኦሮሚያን መስተዳድሮች ድንበር ለማካለል የተጓዘ ቡድን ሥራዉን ሳይሰራ ከመመለሱ በስተቀር የተፈጠረ ግጭትም፤ ተኩስም የለም። የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ያነጋገራቸዉ የአካባቢዉ ነዋሪዎችም ከወትሮዉ የተለየ ነገር የለም ይላሉ። ዮሐንስን ስቱዱዮ ከመግባቴ በፊት በሥልክ አነጋግሬዉ ነበር።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ነጋሽ መሐመድ
ኂሩት መለሰ