የአልሸባብ ዕርምጃ ና መዘዙ
ረቡዕ፣ ታኅሣሥ 14 2002ማስታወቂያ
የግጭቶችን መንስኤ በማጥናት መፍትሄያቸውን የሚጠቁመው ክራይስ ግሩፕ የተባለው ዓለም ዓቀፍ ድርጅት ባልደረባ ኤሪክ ጆን ሆገን ዶርን ዛሬ ለዶይቼቬለ እንደተናገሩት አልሸባብ ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ለግብረ ሰናይ ድርጅቶች ያስቀመጣቸው የአሰራር ደንቦች ለተረጂው ህዝብ መድረስ ያለበት ዕርዳታ እንዲቀንስ ማድረጉ አይቀርም ። እንደ ተንታኙ ችግሩን ለመፍታት የዕርዳታ ድርጅቶች ከሚመለከታቸው የየአካባቢው አስተዳዳሪዎች ጋር መደራደራቸው እንድ አማራጭ ሊሆን ይችላል ።
ሂሩት መለሰ
ተክሌ የኋላ