1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአልሸባብ ምንነት

ረቡዕ፣ ሐምሌ 14 2002

በየመንፈቁ የሚካሄደው የአፍሪቃ ህብረት አባል ሐገራት የመሪዎች ጉባኤ አጀንዳ ከጥቂት ዓመታት ወዲህ ትኩረቱ በሶማሊያ ላይ ሆኗል ።

https://p.dw.com/p/OQws
ምስል AP

የጀርመን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጊዶ ቬስተር ቬለና ሌሎችም ጀርመናውያን ዕንግዶች የሚገኙበት የካምፓላ ኡጋንዳው የሰሞኑ የአፍሪቃ ህብረት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጉባኤ ትኩረትም ከዚሁ አይርቅም ። ጉባኤው የምታስተናግደው ካምፓላ የአጥፍቶ ጠፊ የቦምቦ ጥቃቶች ከአስር ቀናት በፊት ከሰባ በላይ የእግር ኳስ አፍቃሪዎች ተገድለውባታል ። አልሸባብ የቦምብ ጥቃቶቹን ያደረስኩት እኔ ነኝ ቢልም አንዳንድ ተመራማሪዎች ግን አባባሉን ይጠራጠሩታል ። ለመሆኑ አልሸባብ ማን ነው ? በርግጥ አልቄይዳ አፍሪቃ ውስጥ እንዲስፋፋ አልሸባብ መሳሪያ ሆኗልን ?

ሂሩት መለሰ

ሽዋዮ ለገሰ