የናይጄሪያና የፈረንሳይ ፕሬዝደንቶች ዉይይት
ማክሰኞ፣ መስከረም 4 2008ማስታወቂያ
ኦሎንድ ሐገራቸዉን ለሚገበኙት ለናጄሪያዉ አቻቸዉ ለመሐመዱ ቡኻሪ እንደነገሩት ከቦኮ ሐራም ጋር የሚደረገዉ ዉጊያ እራሱን የኢራቅና የሶሪያ እስላማዊ መንግሥት «ISIS»ብሎ ከሚጠራዉ ቡድን ጋር ከሚደረገዉ ዉጊያ የተለየ አይደለም። ፕሬዝደንት ቡኻሪም ለአስተናጋጃቸዉ እንደነገሩት ቦኩ ሐራም ከ«ISIS» ጋር ግንባር መፍጠሩን ካስታወቀ ወዲሕ የሚያደርሰዉ ጥቃት እየተጠናከረ ነዉ። የፓሪስዋ ወኪላችን ሐይማኖት ጥሩነሕ ዝርዝር ዘገባ ልካልናለች።
ሐይማኖት ጥሩነሕ
ነጋሽ መሃመድ
ኂሩት መለሰ