1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የተጠርጣሪ ሽብርተኞች ስቃይ አጣሪ ኮሚሽን

ረቡዕ፣ ሰኔ 30 2002

የእንግሊዝ የስለላ ድርጅቶች የእንግሊዝ ዜግነት ያላቸውንና በሽብርተኝነት ተጠርጥረው የተያዙ ሰዎች በፓኪስታንና በጓንታናሞ እስርቤቶች በነበሩበት ጊዜ ግርፋትና ድብደባ ሲደርስባቸው ወይ በተባባሪነት አልያም በቸለተኝነት ጉዳዩን ማለፋቸው ተገቢ እንዳልሆነ በተደጋጋሚ ክስ ይቀርባል።

https://p.dw.com/p/ODBL
ብንያም ሞሀመድምስል AP

በተለይም በትውልድ ኢትዮዽያዊ በሆነው በቢንያም መሃመድ ላይ የደረሰው ስቃይ የብዙዎችን የሰብዓዊ መብት ድርጅቶች ተቃውሞ አስነስቷል። ይህን በእዚህ እንዳለ ጉዳዩን የሚያጣራ ኮሚሽን እንዲቋቋም ጠቅላይ ሚኒስትር ዴቪድ ካሜሮን ትላንት አስታውቀዋል። የለንደኑ ወኪላችን ድልነሳው ጌታነህ ዘገባ አለው።

ድልነሳው ጌታነህ ፣ መሳይ መኮንን

ሂሩት መለሰ