የተቃዋሚ ፓርቲዎችና የኢትዮጵያ ፕሬዚደንት ውይይት
ማክሰኞ፣ ሚያዝያ 9 2010ማስታወቂያ
አስተባባሪ ኮሚቴ መስርተው ስራ መጀመራቸውን ያስታወቁት የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት(መኢአድ)፣ የኢትዮጵያ ራዕይ ፓርቲ(ኢራፓ)፣ የሰማያዊ ፓርቲ እና የኦሮሞ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ መሪዎች እንዳሉት፣ ስለዚሁ እቅዳቸው ከፕሬዚደንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ ጋር በሰፊው ተወያይተው የፕሬዚደንቱን ድጋፍ አግኝተዋል። መሪዎቹ የስብሰባውን ጊዜ አልገለጹም።
ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
አርያም ተክሌ
ነጋሽ መሀመድ