የተሰዳጆች መበራከትና የአፍሪቃ መሪዎች ቸልታ
እሑድ፣ ግንቦት 30 2007ማስታወቂያ
በአንድ ወገን የተሰዳጆቹ ቁጥር መበራከት በሌላ በኩል ደግሞ ወደአዉሮጳ ለመድረስ የሜድትራኒያንን ባህርን ለማቋረጥ ሲሞክሩ ለአደጋ መጋለጣቸዉ የአዉሮጳ ሃገራት መሪዎች አሳስቧል አደናግጧል። እነሱን ከመስጠም ለማዳንም ሆነ ሳይነሱ በደረሱበት መሸጋገሪያ ሀገር ለማስቀረት እንቅስቃሴ ጀምረዋል። የአብዛኞቹ ስደተኞች መፍለቂያ የሆነችዉ አፍሪቃ መሪዎች በተቃራኒዉ ለጉዳዩ እምብዛም ትኩረት የሰጡት አይመስልም። የዶቼ ቬለ የዚህ ሳምንት እንወያይ መሰናዶ የአፍሪቃዉያን ስደተኞች መበራከትና የአፍሪቃ ኅብረትን ቸልታ ይመለከታል። ከድምጽ ዘገባዉ ያድምጡ፤
ሸዋዬ ለገሠ
ልደት አበበ