የተ.መ.ድ የአፍሪቃ የሰላም ተልዕኮ
ሰኞ፣ መስከረም 11 2002ማስታወቂያ
በአሁኑ ሰዓት በዓለም ዙሪያ ግጭቶች ባለባቸው አራት ክፍለ ዓለማት ውስጥ በሚገኙ 15 አካባቢዎች ቁጥሩ ከአንድ መቶሺህ የሚበልጥ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰላም አስከባሪ ሰራዊት በሰላም ማስከበር ተልዕኮ ተሰማርቷል ። ከነዚህም ውስጥ ስምንቱ ተልዕኮዎች አፍሪቃ ውስጥ ነው የሚካሄዱት ። ከድርጅቱ የአፍሪቃ ተልዕኮዎች ውስጥም መካከልም ውጤት አልባ መሆናቸውን የዶይቼቬለው አንድሪያስ ዙማህ ያቀረበው ዘገባ ያስረዳል ይልማ ኃይለ ሚካኤል አጠናቅሮታል ።
ይልማ ኃይለ ሚካኤል ፣ ሒሩት መለሰ
ሸዋዬ ለገሠ