የቤንሻንጉል ጉሙዝ ተፈናቃዮች ቅሬታ
ሐሙስ፣ ግንቦት 9 2010ማስታወቂያ
ይሁንና፣ ተፈናቃዮቹ ወደመጣችሁበት ተመለሱ በሚል ያካባቢው መንግሥት የያዘው አቋም እንዳስቆጣቸው ገልጸዋል። የክልሉ አደጋ መከላከል እና የምግብ ዋስትና ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት በበኩሉ መጠለያ እና ምግብ አዘጋጅቶ ተፈናቃዮቹን ለመርዳት ያደረገው ጥረቱ በተፈናቃዮች ዘንድ ተቀባይነት እንዳላገኘ ገልጿል።
ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር
አርያም ተክሌ
ነጋሽ መሀመድ