የባልደራስ እና የመኢአድ ቅንጅት
ዓርብ፣ የካቲት 27 2012ማስታወቂያ
የመላዉ አንድነት ድርጅት «መኢአድ» እና ባልደራስ ለእዉነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ መቀናጀታቸዉን ገለፁ። ባልደራስ ለእዉነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ ሊቀመንበር እስክንድር ነጋ እና የመላዉ አንድነት ድርጅት «መኢአድ» ሊቀ መንበር አቶ ማሙሸት አማረም በሰጡት የጋራ መግለጫ ላይ የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ ዝርዝር ዘገባ አለዉ።
ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
አዜብ ታደሰ
ሸዋዬ ለገሠ