1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የባልደራስ እና የመኢአድ ቅንጅት

ዓርብ፣ የካቲት 27 2012

የመላዉ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት «መኢአድ» እና  ባልደራስ ለእዉነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ መቀናጀታቸዉን ገለፁ። ባልደራስ ለእዉነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ ሊቀመንበር እስክንድር ነጋ እና የመላዉ አንድነት ድርጅት ዛሬ በሰጡት የጋራ መግለጫ ነዉ።

https://p.dw.com/p/3Yz2J
Zusammenschluss der Ethiopian Unity party und der Balderas political party
ምስል DW/G. Tedla

 

 

የመላዉ አንድነት ድርጅት «መኢአድ» እና  ባልደራስ ለእዉነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ መቀናጀታቸዉን ገለፁ። ባልደራስ ለእዉነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ ሊቀመንበር እስክንድር ነጋ እና የመላዉ አንድነት ድርጅት «መኢአድ» ሊቀ መንበር አቶ ማሙሸት አማረም በሰጡት የጋራ መግለጫ ላይ የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ ዝርዝር ዘገባ አለዉ።  

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

አዜብ ታደሰ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ