የባላደራ ምክር ቤት ዕቅድ
ዓርብ፣ ጥር 1 2012ማስታወቂያ
የአዲስ አበባ ባለ አደራ ምክር ቤት ወደ ፖለቲካ ፓርቲነት በይፋ መለወጡን የምክር ቤቱ ሰብሳቢ እስክንድር ነጋ አስታወቁ።አቶ እስክንድር ነጋ ዛሬ እንዳስታወቁት አምና መጋቢት የተመሠረተዉ ምክር ቤት የፊታችን ሰኞ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የፓርቲነት እዉቅ እንዲሰጠዉ ይጠይቃል። አቶ እስክንድር ለጋዜጠኞች እንደነገሩት ፓርቲያቸዉ በሚቀጥለዉ ምርጫ አዲስ አበባ ዉስጥ የሚወዳደሩ ዕጩዎችን ያቀርባል፤ ከሌሎች ሐገር አቀፍ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር «ሐገራዊ አማራጭ» የሚሆን ጥምረት ወይም ቅንጅት ይመሰርታልም።
ሰለሞን ሙጬ
ነጋሽ መሐመድ
አዜብ ታደሰ