ብሪታንያ፤ የሶሪያውን ፕሩሬዚዳንት በሺር ኧል አሰድን በመቃወም፣ ውጊያ የገጠሙትን ተቃዋሚዎች፤ ለመርዳት እንደምትፈልግ በይፋ አስታውቃለች። የብሪታንያው ጠ/ሚንስትር ዴቪድ ኬምረን፣ በሶሪያ ላይ የያዙትን አቋም የሚጋራ በመፈለግ ላይ መሆናቸው የተነገረ ሲሆን፤
በሌላ ዜና ፤ የአሜሪካ ወታደሮች፤ የሶሪያ ጎረቤት በሆነው በዮርዳኖስ ፣ ወታደራዊ ልምምድ ማድረግ ጀምረዋል።
ሃና ደምሴ
ተክሌ የኋላ
አርያም ተክሌ