የቡድን ሰባት አገሮች ስብሰባ
ሐሙስ፣ ግንቦት 28 2006ማስታወቂያ
የነበረቸውን ሩሲያን ያገለሉት የምዕራባውያን መንግሥታት መሪዎች፤ ከ 70 ዓመት በፊት ፤ በናዚ ጀርመን ላይ የዘመቱት የ 2ኛው የዓለም ጦርነት ተጓዳኝ ሃገራት ከምዕራብ በኩል ጦራቸውን በኖርማንዲ በኩል ያስገቡበትን ዕለት ነገ በፈረንሳይ አስተናጋጅነት ያስቡታል። በዚሁ ክብረ በዓል እንዲገኙ የተጋበዙት የሩሲያው ፕሬዚዳንት እንደሚሳተፉ ከወዲሁ ተገልጿል። የቡድን ሰባት አባል ሀገራትን ስብሰባና ውሳኔ በተመለከተ የ ብራሰልሱን ዘጋቢአችንን ገበያው ንጉሤን በስልክ አነጋግሬው ነበር።
ገበያው ንጉሤ
ተክሌ የኋላ
ነጋሽ መሀመድ