የቁጫ አቤቱታና አንድነት ፓርቲ
ሐሙስ፣ ታኅሣሥ 17 2006ማስታወቂያ
በጎረቤት ሃገራት የሚገኙ የተለያዩ ወገኖች ዛሬ በሰላም እየወጡ ይገባሉ ያሉት የፓርቲዉ አመራር በዚህ አካባቢ ግን ለወራት ችግሩ መፍትሄ እንዳላገኘ አመልክተዋል። ዶቼቬለ ስለጉዳዩ ያነጋገው የኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን በበኩሉ ጉዳዩን መከታተሉንና ችግሩ ተጣርቶም መልስ እንዲሰጥ የሚጠይቅ ሪፖርት ወደ አካባቢው በመላክ ላይ መሆኑን አስታውቋል ። ጋዜጣዊ መግለጫዉን የተከታተለዉና የኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ሃላፊን ያነጋገረው የአዲስ አበባው ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ ዘገባ ልኮልናል።
ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
ሸዋዬ ለገሠ
ኂሩት መለሰ