የቀድሞ የደህንነት እና ስለላ ባለሥልጣናት ጉዳይ
ሐሙስ፣ ግንቦት 1 2011ማስታወቂያ
ችሎቱ የቀድሞ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገለግሎት ከፍተኛ ኃላፊ አቶ ጌታቸው አሰፋን ጨምሮ ጉዳያቸው በሌሉበት መታየት የተጀመረው አራት የዘርፉ ባለሥልጣናት ባሉበት ፖሊስ መጥሪያ እንዲያደርሳቸው መታዘዙን የአዲስ አበባው ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር የላከልን ዘገባ ያስረዳል።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ሸዋዬ ለገሠ
ነጋሽ መሐመድ