የሸቀጦች ዋጋ ንረት በኢትዮጵያ
ማክሰኞ፣ ጳጉሜን 3 2007ማስታወቂያ
ጤፍ፣ በርበሬ፣ የመሳሰሉት ግብዓቶች እጅግ ዋጋቸው ከማሻቀቡም በላይ በአንዳንድ ቦታዎች የዘይት አቅርቦት ፈጽሞ እንደሌለ እየተገለጠ ነው። የተለያዩ የማኅበረሰቡ ክፍሎች የዋጋው ጭማሪ ምክንያታዊ አይደለም ሲሉ ለዶይቼ ቬለ ተናግረዋል። በእለታዊ ኑሯቸው ላይም አሉታዊ ጫና መፍጠሩን ገልጠዋል። የአዲስ አበባው ወኪላችን ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር ቀጣዩን ዘገባ ልኮልናል።
ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር
ማንተጋፍቶት ስለሺ
አዜብ ታደሰ