1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሶሪያ ጉዳይ ጉባኤ በቱኒሲያ

ዓርብ፣ የካቲት 16 2004

ለተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታዉ ጥበቃ ምክር ቤት ቀርቦ የነበረዉን የደማስቆ መንግሥትን የሚያወግዝ ረቂቅ-ዉሳኔ ድምፅን በድምፅ በመሻር ሥልጣናቸዉ ዉድቅ ያደረጉት ሩሲያና ቻይናም በጉባኤዉ ላይ አልተካፈሉም።

https://p.dw.com/p/149t1
A general view of the Friends of Syria Conference in Tunis, February 24, 2012. Western and Arab nations meeting on Friday will demand that Syria implement an immediate ceasefire to allow aid in for desperate civilians in the absence of an international consensus on intervention to end a crackdown on an 11-month-old revolt. REUTERS/Jason Reed (TUNISIA - Tags: POLITICS)
ምስል REUTERS

ለሶሪያ ግጭትና ዉጊያ የጋራ «መፍትሔ ለመፈለግ ያለመ»-የተባለ ዓለም አቀፍ ጉባኤ ዛሬ ቱኒስ-ቱኒዚያ ዉስጥ ተደርጓል።የግጭቱና ዉጊያዉ ዋናዉ ተዋኝ የሶሪያ መንግሥት ግን በጉባኤዉ ላይ አልተካፈለም።ለተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታዉ ጥበቃ ምክር ቤት ቀርቦ የነበረዉን የደማስቆ መንግሥትን የሚያወግዝ ረቂቅ-ዉሳኔ ድምፅን በድምፅ በመሻር ሥልጣናቸዉ ዉድቅ ያደረጉት ሩሲያና ቻይናም በጉባኤዉ ላይ አልተካፈሉም።ሊባኖስም እራስዋን ከጉባኤዉ አግላለች። ሌሎች የስልሳ ሐገራትና ድርጅቶች ተወካዮች ግን ተሰብስበዋል።የሶሪያዉ ግጭትና ቁርቁስም እንደቀጠለ ነዉ።የጂዳዉ ወኪላችን ነብዩ ሲራክ ዝር ዝር ዘገባ አለዉ።

ነብዩ ሲራክ

ነጋሽ መሐመድ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ