የሶማሊያው ጦርነትና በምስራቅ አፍሪቃ የአደንዛዥ ዕፅ ዝውውር
ረቡዕ፣ ኅዳር 30 2002ማስታወቂያ
የድርጅቱ የአደንዛዥ ዕፅና የወንጀል ጉዳዮች ተከታታይ ቢሮ ሀላፊ አንቶንዮ ማርያ ኮስታ ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታ ጥበቃ ምክር ቤት እንዳስታወቁት በአካባቢው የተስፋፋው የአደንዛዥ ዕፅ ዝውውር እንዲሁም ሌሎች ህገ ወጥ ዕንቅስቃሴዎች ለችግሩ መጠናከር አስተዋፅኦ እያደረጉ ነው ። በሶማሊያ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ ዕርዳታዎች አስተባባሪ ቢሮ በበኩሉ በሶማሊያ የተደራጀ ወንጀል መስፋፋት የሰብዓዊ ዕርዳታ አቅርቦቱን ስጋት ውስጥ እንደጣለው አስታውቋል ።
ሂሩት መለሰ
አርያም ተክሌ