የሳዉዲዉ አዲስ አልጋ ወራሽ
ሐሙስ፣ ሰኔ 15 2009ማስታወቂያ
ቀደም ሲል የሳዉዲ መሪዎች በዓላትን አስታከዉ ምህረት ማድረጋቸዉ የተለመደ እንደሆነ ቢነገርም MBS በሚል አህጽሮት የሚጠሩት አዲሱ አልጋወራሽ ሞሐመድ ቢን ሳልማን ግን በዚህ በነበረዉ ታሪካዊ አካሄድ ይቀጥላሉ ተብሎ አይጠበቅም። ከሪያድ ዘጋቢያችን ስለሺ ሽብሩን በአጭሩ በስልክ አነጋግረነዋል።
ስለሺ ሽብሩ
ሸዋዬ ለገሠ
ነጋሽ መሐመድ