የሲዳማ አካባቢ ምርጫና የተቃዋሚዉ ፓርቲ
ሐሙስ፣ መጋቢት 23 2002ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ መንግሥት ዋነኛ ተቃዋሚ ፓርቲ የዲሞክራሲና የአንድነት መድረክ በደቡብ ኢትዮጵያ በሲዳማ አካባቢ በሚደረገዉ ምርጫ እንዳይስታፍ መሰረዙን የአካባቢዉ ምርጫ ቦርድ ፅሕፈት ቤት አስታወቀ።ስምንት የፖለቲካ ማሕበራትን የሚያስተናብረዉ ጥምረት ከምርጫዉ የተሠረዘዉ ሥለእጩ አመዘጋገብ የፓርቲዉ መሪዎች ርስበርስ በፈጠሩት አተካራ ነዉ።በሲዳማ የሚንቀሳቀሱ የፓርቲዉ አባላትም የበላይ ሐላፊዎቻቸዉን ተጠያቂ አድርገዋል።ሥለ ምርጫ ዘመቻዉ ለመዘገበዉ ወደ አካባቢዉ የተንቀሳቀሰዉ ዩሐንስ ገብረ-እግዚአብሔር ከአዋሳ የላከልን ዘገባ አለ።
ዩሐንስ ገብረ-እግዚአብሔር
ነጋሽ መሐመድ
ሒሩት መለሰ