የሱዳን የሰላም ድርድር በአዲስ አበባ
ዓርብ፣ ኅዳር 10 2008ማስታወቂያ
የሱዳንን መንግሥትና የተቀናቃኝ ኃይላቱን ተወካዮች እንዲሁም አደራዳሪዎዉ የደቡብ አፍሪቃዉ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ታቦ ምቤኪ ለተኩስ አቁም ድርድሩ ለሁለተኛ ቀን ዛሬ ስብሰባ መቀመጣቸዉ ታዉቋል። አዲስ አበባ ላይ የጀመረዉና በሱዳን የሰላም ስምምነት ላይ የሚመክረዉ ቡድን ሰብሳቢ የቀድሞዉ የናይጄርያ ፕሬዚዳንት ኦሊሴጎ ኦባሳንጆ መሆናቸዉ ታዉቋል። የሰላም ድርድሩን የተከታተለዉ የአዲስ አበባዉ ዘጋቢያችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ቀጣዩን ዘገባ ልኮልናል።
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ልደት አበበ
አዜብ ታደሰ