የሱማሊያ ስደተኞችን ለመመለስ የገንዘብ ማሰባሰብ
ሐሙስ፣ ጥቅምት 11 2008ማስታወቂያ
የለጋሾችን ስብሰባ የጠራው የመንግሥታቱ ድርጅት የስደተኞች ኮሚሽን በእንግሊዝኛ ምኅፃሩ (UNHCR) ከአውሮጳ ኅብረት ጋር በመተባበር መሆኑ ተዘግቧል። በዚህ የሱማሊያ ስደተኞችን ወደሀገራቸው መመለስን እና ማቋቋምን በተመለከተው ስብሰባ የአውሮጳ ኅብረት የውጭ ጉዳይ ኃላፊ እና የሶማሊያ ጠቅላይ ሚንስትርን ጨምሮ ከ40 የሚበልጡ ሃገራት ተወካዮች ተገኝተዋል። የብራስልሱ ወኪላችን ገበያው ንጉሤስብሰባውን ተከታትሎ የሚከተለውን ዘገባ አጠናቅሮልናል።
ገበያው ንጉሤ
ማንተጋፍቶት ስለሺ
አዜብ ታደሰ