የሰብዓዊ ርዳታ ጥሪ
ሐሙስ፣ የካቲት 28 2011ማስታወቂያ
ከእነዚህ መካከልም 2,8 ሚሊየኑ ሕዝብ በግጭት ምክንያት ከቤት ንብረታቸው የተፈናቀሉ ናቸው። ገሚሶቹ ወደ ቀያቸው ቢመለሱም በቂ ምርትም ሆነ ገቢ ስለሌላቸው ለቀጣይ ስድስት ወር ርዳታ እንደሚያስፈልጋቸው የብሔራዊ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታውቋል። ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ዝርዝሩን ልኮልናል።
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ሸዋዬ ለገሠ
ተስፋለም ወልደየስ