የሰማያዊ ፓርቲ የሕግ አገልግሎት ኃላፊ ታሰሩ
ማክሰኞ፣ መስከረም 10 2009ማስታወቂያ
እና ማዕከላዊ ምርመራ እንደተያዙ ማረጋገጣቸውን ለዶቼቬለ በሰጡት ቃለ ምልልስ ተናግረዋል። የአቶ አዲሱ ቤተሰቦች በበኩላቸዉ፤ አቶ አዲሱ በባሕርዳር የፓርቲዉ አስተባባሪ ሆነዉ በማገልገል ላይ ሳሉ በተደጋጋሚ ይታሰሩ እንደነበር ገልፀዋል። አቶ አዲሱ ጌታነህ አዲስ አበባ ማዕከላዊ ምርመራ መታሰራቸዉ ከተሰማበት ጊዜ ጀምሮ ቤተሰቦቻቸዉ በጭንቀት ላይ መሆናቸዉን አዲስ አበባ የሚገኘዉ ወኪላችን ዘግቧል።
ዮሐንስ ገብረግዚአብሔር
አዜብ ታደሰ
ኂሩት መለሰ