የሰማያዊ አባላት ፍርድ ቤት ሲለቃቸዉ ፖሊስ ያዛቸዉ
ሐሙስ፣ ሰኔ 18 2007ማስታወቂያ
አባላቱ ዳግም ዛሬ ፍርድ ቤት የቀረቡ ሲሆን ዳኞች እንዲፈቱ መወሰናቸዉን በድጋሚ ቢያሳዉቁም ፖሊስ ግን አሁንም ሊለቃቸዉ ፈቃደኛ አለመሆኑን የፓርቲዉ ሊቀመንበር ለዶይቬ ቬለ ገልጸዋል። በሌላ በኩል ደግሞ ደብረማርቆስ ከተማ ላይ የተገደለዉ አባላቸዉን ቤተሰቦች ለማፅናናት የተንቀሳቀሰዉ የሰማያዊ ፓርቲ የልዑካን ቡድን የጎሀ ጽዮን ፖሊስ ካሜራቸዉን ቀምቶ እንዲመለሱ ማድረጉም ታዉቋል። ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር ከአዲስ አበባ ዝርዝሩን ልኮልናል፤
ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር
ሸዋዬ ለገሠ
ኂሩት መለሰ