የርዋንዳ የጎሣ ጭፍጨፋ አሥረኛ ዓመት መቃረብ
ቅዳሜ፣ የካቲት 20 1996ማስታወቂያ
��ደኞቹን የጭፍጨፋው ጠንሳሾችን ጉዳይ ማጣራት የቀጠለ ሲሆን፡ እአአ እስከ 1994ዓም ድረስ ሥራውን ለማጠናነቅ ያቀደው ይኸው ፍርድ ቤት እስካሁን ከቀረቡለት ሀያ አንድ ክሶች መካከል ለአንድ ሦስተኛው ብያኔ ሰጥቶዋል። ከጭፍጨፋው በኋላ በሀገር ውስጥ የተቋቋሙት ባህላዊ ፍርድ ቤቶች ደግሞ ወህኒ ቤቶችን ያጨናነቁትን በጭፍጨፋው ተሳተዋል ተብለው የተጠረጠሩትን ዘጠና ሺህ እሥረኞችን ጉዳይ እያዩ፡ ጥፋተኛ ሆነው ያገኙዋቸውን ከኅብረተ ሰቡ ጋር የሊዋኃዱ የሚችሉበትን ቅጣት እየሰጡ ለችግሮች መልስ ለማስገኘት ይጥራሉ። ጥረቱ በሁቱና በቱትሲ ጎሣዎች መካከል ያለውን ልዩነት ያስወግዳል ተብሎ ተስፋ ተደርጓል።