የምዕራብ አገሮች በሊቢያ ላይ የሰጡት አስተያየት
ሰኞ፣ ነሐሴ 16 2003ማስታወቂያ
ትሪፑሊ ውስጥ የጋዳፊ ልጆች መያዛቸው ሲዘገብ ጋዳፊ ያሉበት ግን እስካሁን አልታወቀም። ምንም ይሁን ምን የጋዳፊ በስልጣን በቆየት በሰአታት ቢበዛ ደግሞ በቀናት ብቻ ነው የሚቆጠረው። ይህም የምዕራብ አገሮችን አስደስቷል። የዮ ኤእ አሜሪካ ፕሬዚዳን ባራክ ኦባማ «ሙአመር አል ጋዳፊና መንግስታቸው የአገዛዝ ጊዜያቸው ማብቃቱ ግልፅ ሊሆንላቸው ይገባል» ሲሉ የጀርመኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጊዶ ቬስተቬለ ደግሞ፤ ለሊቢያ እና ለአለም ታሪካዊ ሰዓታት ብለውታል።
ልደት አበበ
ነጋሽ መሀመድ